የአሜሪካው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትረፕም እና የጃፓኑ ጠቅላይ ምኒስትር ሺጌሩ ኢሺባ ትላንት በዋይት ሃውስ ተገናኝተው፣ ለአሜሪካና ጃፓን “አዲስ ወርቃማ ዘመን” መጥቷል ሲሉ አውጀዋል። የሺጌሩ ኢሺባ ...
የሩዋንዳው ፕሬዝደንት ፖል ካጋሜ እና የኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ አቻቸው ፊሊክስ ቺሴኬዲ በታንዛኒያ እየተካሄደ ባለውና የአካባቢው ሃገራት በኮንጎ አስቸኳይ የተኩስ አቁም እንዲደረግ በጠየቁበት ጉባኤ ...
በማሊ በወታደራዊ አጀብ ይጓዙ በነበሩ ተሽከርካሪዎች ላይ በእስልምና አክራሪዎች ሳይፈጸም አልቀርም በተባለ ጥቃት 32 ሰዎች መሞታቸውን ባለሥልጣናት ዛሬ አስታውቀል። ተጓዦቹ በሃገሪቱ ወታደሮችና በሩሲያው ቅጥር ወታደሮች ወይም ዋግነር ቡድን አጃቢነት ይንቀሳቀሱ እንደነበርና፣ በሰሜናዊ የሃገሪቱ ክፍል ወደሚገኝ አንድ ...
ሐማስ ተጨማሪ ሶስት እስራኤላዊያንን ሲለቅ፣ እስራኤል 183 ፍልስጤማውያን እስረኞችን ለቀቀች። በተኩስ ማቆም ስምምነቱ መሠረት የተለቀቁት እስራኤላውያን የገረጡና የተዳከሙ መሆናቸው ተዘግቧል። ...
"ነፍስ አድን" የርዳታ ሥራዎች እንደሚቀጥሉ አስታውቋል። ይሁን እንጂ ቀደም ብለው ሥራቸውን ያቆሙ ግብረ ሰናይ ድርጅቶች በመቀጠል ምን ማድረግ እንዳለባቸው በግልጽ እንደማያውቁ ይናገራሉ። በዓመታት ...
ፕሬዝደንት ትረምፕ በመጀመሪያው የሥልጣን ዘመናቸው የወሰዱትን እርምጃ በመድገም፤ በአሜሪካ ዜጎች ላይ ወይም እንደ እስራኤል ባሉ አጋሮቻቸው ላይ ምርመራ ባደረጉ፣ በአለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት - ...
Gabina VOA is designed to be an infotainment youth radio show broadcasting to Ethiopia and Eritrea in the Amharic language.
UN human rights chief Volker Turk told an emergency meeting of the Human Rights Council that he was deeply disturbed by the ...
A federal judge Thursday temporarily blocked the Trump administration’s effort to get federal employees to resign by offering ...
. ከ46 ደቂቃዎች በፊ ...
ባለፈው እሁድ ጥር 25 ቀን 2017 ዓ.ም 18 ሰዎችን አሳፍሮ ከጎንደር አዘዞ ወደ መተማ በመሄድ ላይ በነበረ ተሽከርካሪ ላይ በወረዳው “ናረው ዳርጋ” በተባለ ቀበሌ ልዩ ስሙ አውዳዳ ጎጥ ላይ ...
በአማራ ክልል በመንግስት የፀጥታ ኃይሎች እና በፋኖ ታጣቂዎች መሀል ከቀጠለው ግጭት ጋር በተያያዘ፣ በእነ አቶ ዮሐንስ ቧያሌው መዝግብ የሽብር ክስ ከተመሰረተባቸው 52 ተከሳሾች መካከል 16ቱ ዛሬ ...
Some results have been hidden because they may be inaccessible to you
Show inaccessible results